በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5