ከ2 ሺህ በላይ የደምሕት አባላት ወደ አገር እንደሚገቡ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
ከ2 ሺህ በላይ የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ደምሕት) ሠራዊት አባላት፣ በቅርብ ጊዜ ወደ አገር ውስጥ ይገባሉ ሲሉ፣ የንቅናቄው ሊቀ መንበር አቶ መኮነን ተስፋይ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5