የኦነግ አቀባበል- በአዲስ አበባ

Your browser doesn’t support HTML5

የተጀመረውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሽግግር ሂደት ለማስቀጠል ሁሉም አብሮ እንዲሠራ የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ጥሪ አቀረቡ። አቶ ዳውድ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት ፤ የሕግ የበላይነትና የዲሞክራሲ መብት በሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ እጅ ሲገባ ማየት ፍላጎትና ምኞታቸው እንደሆነ ተናገሩ።