አርበኞች ግንቦት 7 ወደ ሀገራዊ ፓርቲ ሊቀየር ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የአርበኞች ግንቦት7 ለፍትህና ለዲሞክራሲ ንቅናቄ መሪ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በባህርዳር ከተማ ባሰሙት ንግግር ንቅናቄው ወደ ሀገራዊ ፓርቲ ለመቀየር መወሰኑን አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5