በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምስክርነት ቃል ተሰማ
Your browser doesn’t support HTML5
በምሥራቅ አፍሪቃዊቱ ሃገር እየተካሄዱ ያሉ ከዚህ ቀደም ታይተው ያልታወቁ ለውጦችን ተከትሎ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ ጋር ያሏትን ግንኙነቶች ማጠናከር አለባት ሲሉ አንድ ከፍተኛ አሜሪካዊ ዲፕሎማት አስገነዘቡ።
Your browser doesn’t support HTML5