የኢጋድ ስብሰባ በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
የምሥራቅ አፍሪካ ሀገሮች የልማት በየነ መንግሥታት /ኢጋድ/ ትናንት በአዲስ አባበ ባካሄደው ጉባዔው የደቡብ ሱዳንን ግጭት ፍፃሜ ያበጅለታል የተባለውን ሥምምነት አፈራርሟል፣ የኢጋድ ሊቀመንር ጠ/ር አብይ አሕመድ ሥምምነቱ አፍሪካዊያን የራሳቸውን ችግራር በራሳቸው የፈቱበት ነው ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5