የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ኃይሎች ግጭት የማቆም ሥምምነት ተፈራረሙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ኃይሎች ለአምስት ዓመታት ተቀጣጥሎ የነበረውን ግጭት የሚያከትም ሥምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።