የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ኃይሎች ግጭት የማቆም ሥምምነት ተፈራረሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ሱዳን ተደራዳሪ ኃይሎች ለአምስት ዓመታት ተቀጣጥሎ የነበረውን ግጭት የሚያከትም ሥምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።
Your browser doesn’t support HTML5