"የተራዘመ የሕዝብ መፈናቀል ቀውስ ጥሩ ወሬ አይደለም"-ተፈናቃዮችን የሚመዘግብ ድርጅት መሪ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ የተናቃዮች ቁጥር በሶርያ ከተመዘገበው እንደሚልቅ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም አስታወቀ።