ድምጽ "የተራዘመ የሕዝብ መፈናቀል ቀውስ ጥሩ ወሬ አይደለም"-ተፈናቃዮችን የሚመዘግብ ድርጅት መሪ ሴፕቴምበር 12, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ የተናቃዮች ቁጥር በሶርያ ከተመዘገበው እንደሚልቅ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም አስታወቀ።