"የባህር ኃይል እንዲኖራት ለማድረግ እንቅቃሴዎች ተጀምረዋል" - ጄነራል ሰዓረ መኮንን

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ “የባህር ኃይል እንዲኖራት ለማድረግ እንቅቃሴዎች ተጀምረዋል” ሲሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንን አስታውቀዋል።