ኦፌኮና ኦነግ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመስራት ተስማሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ልዩነቶቻቸውን አጥብበው በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መግባባት ላይ መድረሣቸውን አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5