"ያልተፈቱ የሽብር ተከሳሾች አሉ"- ጠበቆች

Your browser doesn’t support HTML5

አዲስ ዓመትን ምክኒያት በማድረግ እስረኞች ከአራት ክልሎች በይቅርታ መለቀቃቸውን የክልል ባለሥልጣናት አስታወቁ። በሌላ በኩል በሽብር ወንጀል ተከሰው እስከዛሬ ያልተፈቱ እስረኞች በፌደራል ማረሚያ ቤቶች እንደሚገኙ ጠበቆችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።