በዛላንበሳ ኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተገንብቶ የነበረ አጥር ፈረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛላንበሳ ድንበር ላይ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ተገንብቶ የነበረው አጥር ከሃያ ዓመታት በኋላ መፍረሱ ተገለፀ።