ቤተክህነት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሸለመች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እያስመዘገቡ ናቸው ያለችውን ለውጥ እንደምታደንቅ የገለፀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ዛሬ /ዕሁድ፣ ጳጉሜ 4/2010 ዓ.ም/ የዕውቅና ሽልማት አበርክታላቸዋለች።