ለኢትዮጵያ ተፈናቃዮች ዩኤንኤችሲአር አፋጣኝ እርዳታ ጠየቀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በሚኖሩ ማኅበረሰቦች መካከል ካለፈው ሚያዝያ ወዲህ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሲቪሎች ለመፈናቀል መገደዳቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር - ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል።