ለኢትዮጵያ ተፈናቃዮች ዩኤንኤችሲአር አፋጣኝ እርዳታ ጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብና በኦሮምያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በሚኖሩ ማኅበረሰቦች መካከል ካለፈው ሚያዝያ ወዲህ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሲቪሎች ለመፈናቀል መገደዳቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር - ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5