ከቤንሻንጉልና ከኦሮምያ ክልል ተፈናቅለው ባህር ዳር የሚገኙ ተፈናቃዮች ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልልና ከኦሮምያ ክልል ተፈናቅለው ባህር ዳር ከተማ በጊዚያዊ መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ያሉ ተፈናቃዮች በአስከፊ ችግር ላይ እንደሚገኙ ገለፁ።