ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ ባለ አራት ነጥብ ሥምምነት ተፈራረሙ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ የሀገሮቻቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የተስማሙ ሲሆን ባለ አራት ነጥብ ሥምምነትም ተፈራርመዋል። በሌላ በኩል በአስመራ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኦፊሴል ተከፍቷል።