“የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ጥያቄ የመብት ነው”- የቀድሞ ሠራተኞች

Your browser doesn’t support HTML5

በሥራ ማቆም አድማ ላይ የነበሩትና በኋላም ለእስር የተዳረጉት የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ጥያቄ የደሞዝ ጭማሪና የሞያ ማረጋገጫ እውቅን የሚጠይቁ የመብት ጥያቄዎች ናቸው ሲሉ በውጭ ሀገር የሚገኙ የቀድሞ ሠራተኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።