የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ሥራ ጀመረ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ መጀመሯን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5