ቻይና ለአፍሪካ የገንዘብ ድጋፍና የዕዳ ስረዛ አደረገች

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ዥንፒንግ ትናንት ሰኞ ለአፍሪካ ሃገሮች ስድሳ ቢሊዮን ዶላር መደቡ። ድኅነት ጠና ላለባቸው ሃገሮች ደግሞ የተወሰነውን ዕዳ ሰርዘውላቸዋል።