ድምጽ በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ ሴፕቴምበር 04, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡