በጉጂ ዞን ግጭት ንብረታቸው በወደመባቸው ባለሃብቶች ጉዳይ መንግሥት ምላሽ ሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በምዕራብ ጉጂ ዞን በተፈጠሩ ግጭቶች ንብረታቸው የወደመባቸው የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ማመልከቻ የደረሰው ከቅርብ ቀናት ወዲህ እንደሆነ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡