የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞችና የፖለቲካ ተንታኞች በባህር ዳር
Your browser doesn’t support HTML5
የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞች ምክንያታዊ አስተሳሰብ ለመገንባት በስሜት ሳይሆን በዕውቀት የሚመራ ትውልድ ሊፈጥሩ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5