ከጉጂ ዞን "ተፈናቅለናል" ያሉ ባለሃብቶች መንግሥትን ካሣ ጠየቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ከምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈናቅለናል ያሉ 27 የቡና አቅራቢ ባለሃብቶች ለወደመ ንብረታቸው የፌዴራሉ መንግሥት ወደ 150 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ካሣ ጠየቁ።
Your browser doesn’t support HTML5