ሐዋሳ ከተማ ሰዋች ባልታወቁ አካላት ተገለው እየተገኙ መሆኑ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ሐዋሳ ከተማ ሰዋች ባልታወቁ አካላት መሽት ተገለው እየተገኙ መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ገለፁ።