በጎሳ ግጭት ስምንት ሰው መሞቱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ በሶማሌና በኦሮሚያ አዋሳኝ ክልል ላይ በተፈጠረ የጎሳ ግጭት ስምንት ሰው መሞቱን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5