ኢትዮጵያ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽዖ ላደረጉ የዕውቅና ሽልማት ሊሰጥ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየታየ ያለው ለውጥ እንዲመጣ ከፍተኛ “አስተዋጽዖ አድርገዋል፤ መስዋዕትነት ከፍለዋል” ኢትዮጵያዊያን ዕውቅና ለመስጠት ሥራ መጀመሩን አንድ የሽልማት ድርጅት አስታውቋል።