ድምጽ ኢትዮጵያ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽዖ ላደረጉ የዕውቅና ሽልማት ሊሰጥ ነው ኦገስት 30, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየታየ ያለው ለውጥ እንዲመጣ ከፍተኛ “አስተዋጽዖ አድርገዋል፤ መስዋዕትነት ከፍለዋል” ኢትዮጵያዊያን ዕውቅና ለመስጠት ሥራ መጀመሩን አንድ የሽልማት ድርጅት አስታውቋል።