ከኢትዮጵያና ከኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች የተወከሉ ነዋሪዎች

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢትዮጵያና ከኤርትራ አዋሳኝ አከባቢዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች ዛሬን አብረው ለመዋል ቀደም ሲል ይዘውት በነበረ ዕቅድ መሠረት በሺሆች እንደሚቆጠር የተነገረ የራማና የአካባቢው ሰው መረብ ወንዝ ዳር ሲገኝ ከኤርትራዪቱ ክሳድ ዒቃ ኤርትራ ግን አለመገኘታቸው ታውቋል።