አቶ አብዲ መሐመድና አራት የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸው ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመርን ጨምሮ አራት የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አመለከተ፡፡