አዳማ በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች ቆሰሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ "ሕገወጥ ነው" ያለውን አካባቢ ለማፍረስ በሄደበት ወቅት ከነዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች መቁሰላቸው ተገለፀ።