ድምጽ አዳማ በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች ቆሰሉ ኦገስት 29, 2018 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ "ሕገወጥ ነው" ያለውን አካባቢ ለማፍረስ በሄደበት ወቅት ከነዋሪዎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ሁለት ሰዎች መቁሰላቸው ተገለፀ።