ድምጽ ትረምፕ የኬንያን ፕሬዚዳንት በኃይት ሃውስ ተቀብለው አነጋገሯቸው ኦገስት 28, 2018 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ሀገራቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጋርዮሽ ንግድን ለማሳደግና የአሜሪካውያንን መዋዕለ ንዋይ መዳቢዎች ለመሳብ እንደምትፈልግ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አስታውቀዋል።