ትረምፕ የኬንያን ፕሬዚዳንት በኃይት ሃውስ ተቀብለው አነጋገሯቸው

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ሀገራቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጋርዮሽ ንግድን ለማሳደግና የአሜሪካውያንን መዋዕለ ንዋይ መዳቢዎች ለመሳብ እንደምትፈልግ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አስታውቀዋል።