የኤችአር 128 ቀጣይ ሂደት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኤችአር 128 ተብሎ የሚታወቀውን የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ቀደም ሲል ባሳለፈው የሰብዓዊ መብቶችና የተጠያቂነት ሕግ ላይ ከተቀመጡት አንቀፆች አንፃር በሀገሪቱ ያለውን መሻሻል ለባልደረቦቻቸው እንደሚያስረዱ ኢትዮጵያ የሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች አስታውቀዋል፡፡