ድምጽ በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የምርመራ ሥራውን እንዲያጠናቅቅ ተጨማሪ ቀን ተፈቀደለት ኦገስት 23, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዓቃቤ ሕግ በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ላይ ፖሊስ ያቀረበው የምርመራ መዝገብ የተሟላ ባለመሆኑ ክስ መመስረት እንዳልቻለ አስታወቀ፡፡