በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የምርመራ ሥራውን እንዲያጠናቅቅ ተጨማሪ ቀን ተፈቀደለት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓቃቤ ሕግ በቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ላይ ፖሊስ ያቀረበው የምርመራ መዝገብ የተሟላ ባለመሆኑ ክስ መመስረት እንዳልቻለ አስታወቀ፡፡