ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓመቱን የሥራ ክንውን ገመገመ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

እየተጠናቀቀ ያለው የ2010 ዓ.ም የተለያዩ ዲፕሎማሲ ስኬቶች የተገኙበት መሆኑን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡