የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ -በኢትዮጵያ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ ለሥራቸው እንቅፋት ሆኖ መቆየቱን የገለፁ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ተወካዮች ዐዋጁን ለማሻሻል በተያዘው ጥረት ላይ ተስፋቸውን ጥለዋል።