አዲኃን እና የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥምምነት ተፈራረሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ(አዲኃን) እና የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በትናንትናው ዕለት አስመራ ላይ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5