የትግራይ መንግሥት ሳያውቀው መቀሌ የገቡ የፀረ ሽብር የፌደራል ፖሊስ አባላት

Your browser doesn’t support HTML5

ከ18 ቀናት በፊት የትግራይ ክልል መንግሥት ሳያውቀው ወደ መቀሌ ከተማ ገብተው የነበሩ 45 የፀረ ሽብር የፌደራል ፖሊስ አባላት ወደ መጡብት በዛሬው ዕለት ከተያዙበት ተለቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።