አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ ጥሪ ቀረበለት
Your browser doesn’t support HTML5
የሪዮ ኦሎምፒክ የብር መዳሊያ ባለቤትና የሰብዓዊ መብት ታጋይ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5