የአዳማ ግጭት
Your browser doesn’t support HTML5
ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው አዳማ ውስጥ ተጠልለው በሚገኙ ዜጎችና በአካባቢው ሰዎች መካከል ትናንት በተነሳ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት አልፏል፣ ከሰላሳ በላይ የሚሆኑ ቆስለዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5