ሻሸመኔ የተከሰተው የሞትና የመቁሰል አደጋ
Your browser doesn’t support HTML5
ትናንት የኦኤምኤን ዳይሬክተር ጃዋር መሐመድን ለመቀበል በወጣው ሕዝብ መካከል በደረሰው መገፋፋትና መረጋገጥ የሦስት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል። ከሰባ በላይ የሚሆኑ የመቁሰውል አደጋ ደርሶባቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5