የኦብነግ አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የተናጥል ተኩስ አቁም ማድረጉን ያስታወቀው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ፨ኦብነግ፨ አመራሮች ትላንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል።