የኦብነግ አመራሮች አዲስ አበባ ገብተዋል
Your browser doesn’t support HTML5
የተናጥል ተኩስ አቁም ማድረጉን ያስታወቀው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር ፨ኦብነግ፨ አመራሮች ትላንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5