የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የኢትዮ-ኤርትራ የሰላም ሥምምነት ይደግፋል

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የኢትዮ-ኤርትራ የሰላም ሥምምነትን እንደሚደግፍ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አስታወቁ።