በሻሸመኔ ከተማ የሕዝብ ጉባዔ ላይ በደረሰ ሁከት ሶስት ሰዎች ሞቱ፣ 71 ቆሰሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ከተማ ስቴድየም የተሰናዳ የህዝብ ጉባኤ ላይ በተፈጠረ ሁከት ቢያንስ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ ሌሎች 71 ሰዎች መቁሰላቸውን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ።