ድምጽ የሶማሌ ክልል ብጥብጥ ተከትሎ ወደ ሐረር የተሰደዱ ሰዎች ኦገስት 10, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ብጥብጥና የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ በሽሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ሐረር ከተማ መሰደዳቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡