የሶማሌ ክልል ብጥብጥ ተከትሎ ወደ ሐረር የተሰደዱ ሰዎች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ብጥብጥና የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ በሽሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ሐረር ከተማ መሰደዳቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡