ኮንግሬስ ማን ማይክ ኮፍማን ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን አሞገሱ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ ኤችአር 128 በሚል መጠርያ ሰብአዊ መብት እንዲከበርና አካታች አስተዳደር እንዲኖር የሚጠይቀውን ደንብ ከሚያራምዱት የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት አንዱ የኮሎራዶ ተወካይ ማይክ ኮፍማን አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የፖለቲኣ እስረኞችን በመፍታታቸውና ከኤርትራ ጋር የሰላም ሥምምነት በማድረጋቸው አሞግሰዋቸዋል።