ኦነግን ለሰላማዊ ትግል ወደ ኢትዮጵያ የመለሰው ሥምምነት ዝርዝር
Your browser doesn’t support HTML5
በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦነግ/ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚያሰማራና፣ ጽሕፈት ቤት ከፍቶ በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5