ኦነግን ለሰላማዊ ትግል ወደ ኢትዮጵያ የመለሰው ሥምምነት ዝርዝር

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦነግ/ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚያሰማራና፣ ጽሕፈት ቤት ከፍቶ በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አስታወቀ።