ዓረና ፓርቲ "በለውጥ ጊዜም" በአባላቶቼ ጉዳት እየደረሰ ነው አለ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል የዓረና ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ በአሁኑ “በለውጥ ግዜ” እየተባለም በአባላቶቼ ላይም ጉዳት እየደረሰባቸው ነው ሲል ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5