አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ ተተቀመጠ ድንጋጌ ነው - መኢአድ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ የተቀመጠ ድንጋጌ ነው ሲል ኮነነ፡፡ ይህ ድንጋጌ እንዲሻርም ጠይቋል፡፡