ድምጽ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ ተተቀመጠ ድንጋጌ ነው - መኢአድ ኦገስት 09, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አንቀፅ 39 ሀገር ለማፍረስ የተቀመጠ ድንጋጌ ነው ሲል ኮነነ፡፡ ይህ ድንጋጌ እንዲሻርም ጠይቋል፡፡