የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በሶማሌ ክልል ለተፈናቅለ ዕርዳታ ማቅረብ ጀመረ
Your browser doesn’t support HTML5
በርሃብና በውሃ ጥም እየተቸገርን ነው ሲሉ በሶማሌ ክልል በተከሰተው ብጥብጥ ምክንያት ተፈናቅለው በቤተ ክርስቲያን የተጠለሉ እና ሌሎችም የጂግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች አማረሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5