በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በመላው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት መልዕክት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮችን አስመልክቶ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው።