ልሳነ ግፉዓን ስለወልቃይትና አካባቢው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ወልቃይትና አካባቢው ለሰብዓዊ መብት ድርጅቶች፣ ለሲቪክ ማህበራትና ለጋዜጠኞች ክፍት እንዲደረግ “ልሳነ ግፉዓን” የተሰኘ ድርጅት ጠይቋል፡፡