ከኦነግ አመራሮች ጋር ለመወያየት አሥመራ የተጓዘው ልዑካን ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጋር ተገናኘ

Your browser doesn’t support HTML5

በዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች ጋር የሚወያይ የኢትዮጵያ መንግሥት የልዑካን ቡድን አሥመራ መሄዱ፣ በዚያውም ከኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር መገናኘቱ ታወቀ።